እንኳን ደህና መጡ

የሳምንቱ መልእክት

ነጻነት ዓላማ ከሌለው፣ በሰው ልጆች ልብ ውስጥ የተቀረጸውን ሕግ ለማወቅም ካልተመኘና የኅሊናንም ድምጽ መስማት ከተሳነው፣ ኅብረተሰብንና የሰው ልጅን ማጥፋት ይጀምራል። ብጹእ ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ

እኛ ማነን...

(if you can't read our Amharic pages, please download the font here : Visual Geez Unicode)

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

7. ክርስቲያናዊ ምነና

7. ክርስቲያናዊ ምነና

ከላይ በመግቢያችን ላይ እንዳልነው ምናኔና ብሕትውና የሚሉት ቃላት ከምንኩስና ሕይወት ጋር ተቀራራቢነት ያለው ትርጉም ቢያስተላልፉም ቅሉ በጊዜ ሂደትም ሆነ በአናኗር ዘይቤ ይለያያሉ። ስለዚህም የክርስቲያናዊ ምንኩስናን አጀማመርና ታሪክ ለመረዳት የክርስቲያናዊ ምነናን ቀዳሚነትና አመጣጡን ማየቱ ጠ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

በመጽሐፍ ቅዱስ ዙርያ

በእናንተ ስላለው ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን። 1ጴጥ. 3:15

በመጽሐፍ ቅዱስ ዙርያ የሚዘወተሩ ጥያቄዎች

ከዚህ በታች በጥያቄና መልስ መልኩ የቀረበው ትምህርት ሆሣዕና በሚገኘው ቅድስት ሥላሴ የሲታውያን ገዳም መነኮሳን የተዘጋጀ ሲሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ዙርያ ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

18.3 - በመሠዊያው ላይ ያለው እሳት ሳይጠፋ ሌሊትና ቀን ዘወትር ሲነድ ይኑር (ዘሌዋ. 6፡12)

18.3 - በመሠዊያው ላይ ያለው እሳት ሳይጠፋ ሌሊትና ቀን ዘወትር ሲነድ ይኑር (ዘሌዋ. 6፡12)

እግዚአብሔር ሙሴን ስለሚቃጠል መሥዋዕት ያዘዘው ይህ ትእዛዝ እኛንም በተለየ መንገድ ይመለከተናል፡፡ በዚሁ ንባብ ውስጥ በተለይ ከቁ.8-13 ላይ ይህ ትእዛዝ ሦስት ጊዜ ሲደጋገም ይታያል፤ ቁ.9፣ 12፣ 13፡፡ ይህም የት...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ሁሉን ቻይ

አንቀጽ 3 -  ሁሉን ቻይ

ከመለኮታዊ ባሕርያቱ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃያልነት ብቻ ነው በጸሎተ ሃይማኖት ውስጥ የተጠቀሰው፤ በዚህ ኃይል መማን በሕይወታችን ላይ ታላቅ ለውጥ ያመጣል፡፡ ኃይሉም ሁሉን አቀፍ ነው ብለን እናምናለን፡፡ ምክንያቱም ሁሉንም ነገር የፈጠረ አምላክ ሁሉንም ይገዛል፤ ሁሉን ማድረግ ይችላል፡፡ ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

የክርስቲያኖቸ አንድነት ሳምንት

የክርስቲያኖቸ አንድነት ሳምንት

የር.ሊ.ጳ. ሳምንታዊ ትምህርት

"ውድ ወንድሞቼ እና እህቶቼ፡-  ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ የሆነው ሁሌ በየዓመቱ በተለያዩ አብያተ ክርስቲያን እና ማኅበረ ክርስቲያናት የክርስቲያኖች አንድነትን መተግበር ሃሳብ በማድረግ የሚከናወነው የጸሎት ሳምንት የሚጀመርበት ዕለት በመሆኑ ምክንያት፣ ዛሬ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ጥሪ

ጥሪ
ጥሪ ማለት የተወሰኑ ሰዎችን ከተለመደው አናኗር ልዩ ዓይነት የሕይወት ምርጫን እንዲከተሉ የሚያደርግ የእግዚአብሔር ፈቃድን መከተል ማለት ነው። ጥሪ የተለየ ተልእኮ ወራሽ ያደረገንን ሰማያዊው አብን የማፍቀራችን መገለጫ ምልክት ነው ...

ጄምስ አልበሪዮን (አባ)

 

የተለያዩ የመገናኛ ብዙኀን ማስታወቂያዎችን አስተውሉ፤ ወጣቶች ውስጣቸውን እንዳያዳምጡ በማድረ...
ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ምርጥ ፲ የፍቅር ዘመቻዎች

ምርጥ ፲ የፍቅር ዘመቻዎች

 ምርጥ ፲ የፍቅር ዘመቻዎች

1- ሁሉንም ሰው አክብር - ክርስቶስ በሁሉም ሰው ውስጥ ይኖራል፡፡ የሌሎች ሰዎችን ስሜት አክብር - እነርሱ የአንተ ወንድሞችና እህቶች ናቸውና፡፡

2- ስለ እያንዳንዱ ጥሩ አስብ - በማንም ላይ መጥፎ ነገርን አታስብ፡፡ በመጥፎ ሁኔታዎች ውስጥ እንኳን ቢሆን ጥሩ ነገሮችን ለማግኘት ሞ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ቅዱስ አቡነ ያዕቆብ ዩስጢኖስ

ቅዱስ አቡነ ያዕቆብ ዩስጢኖስ

  የቅዱስ አቡነ ያቆዕብ ዩስጢኖስ ታሪክ   

ቅዱስ አቡነ ያዕቆብ ዩስጥኖስ በ1800 እ.ኤ.አ  በኢጣልያ ሳምፍል በሚባል መንደር ተወለዱ። በ1818 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ወደ ላዛሪስት /ማኅበረ ላኡካን/ ገዳም ገቡ።  እ.ኤ.አ. በ1824 ሢመተ ክህነት ተቀበሉ። በናፖሊ ከተማ ለድሆች ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ቅድስት ዮሴፋዊት ባኪታ /1869-1974/

ቅድስት ዮሴፋዊት ባኪታ /1869-1974/

  ቅድስት ዮሴፋዊት ባኪታ /1869-194 7/

ዓለም ገና ክርስቶስን አታውቅምና ሥጋዬን ሁሉ በጣጥሼ እስከ ምድር ዳርቻ በመዝራት ጌታ ኢየሱስን በሕይወቴ እሰብካለሁ” ቅድስት ባኪታ

የዚህች አስገራሚ ሱዳናዊት ወጣት የሕይወት ጉዞ፣ 1910   አንዲት መነኩሲት ከተረከችላት ታሪኳ የተገኘ ነው፡፡ በልጅነት ዕድሜዋ በባሪያ ንግድ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት:

ዘጥምቀት

ዛሬ "ሰማይ" ስለኛ መርገም አያውጅልንም!

በዚህ የክርስቶስን ልደት ከጥቂት ቀናት ባከበርንበት መንፈስ የእሱን ጥምቀት እንድናከብር ሥርዓተ አምልኳችን ይጋብዘናል። ክርስቶስ በቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ለመጠመቅ ሌሎች ሰዎች ሁሉ እስኪጠመቁ እንደጠበቀ "ሕዝቡ ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስም ተጠመቀ" በማለት ወንጌላችን ይገልጽ...

ሙሉውን ያንብቡ...
ተጨማሪ አርእስት: