እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ለመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያግዙ የተለያዩ አስተምህሮዎችና አስተንትኖዎች ምድብ።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
ዓለምን ሁሉ ከራሱ ጋር ሊቀድስ መጥቷል! Written by Super User 114
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፪) Written by Super User 153
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፩) Written by Super User 328
ቅዱስ ዮሴፍ - ጽጌ ደንጎላት (መኃ ፪፡፩ ) Written by Super User 411
እሺታ! Fiat! Written by Super User 529
“ዳግመኛ ኃጢአት አትሥራ!” Written by Super User 384
ልደት፥ጥምቀት፥ትንሳኤ Written by Super User 537
ልደት በመጣንበት መንገድ የማንመለስበት ጥሪ ነው! Written by Super User 375
የጌታችን  የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት የእግዚአብሔር ምሕረት ሥጦታ ነው Written by Super User 477
የጌታ ልደት ለሰላም ነው! Written by Super User 476
ፍቅር ክፍል ፫ Written by Super User 537
በእምነት የመቆም ጽናት! Written by Super User 502
ፍቅር (ክፍል ፪) Written by Super User 576
ፍቅር (ክፍል ፩) Written by Super User 788
የዓለም የወንጌል ተልዕኮ ቀን Written by Super User 604
ዋጋችን ስንት ነው? Written by Super User 801
ደብረ ታቦር Written by Super User 604
እምነት (ክፍል ፯) Written by Super User 649
እምነት ክፍል ፮ Written by Super User 554
እምነት ክፍል ፭ Written by Super User 700
መንፈስ ቅዱስ Written by Super User 635
ቅዱስ ዮሴፍ Written by Super User 592
ዕርገት Written by Super User 918
እምነት (ክፍል ፬) Written by Super User 674
እምነት (ክፍል ፫) Written by Super User 637
እምነት (ክፍል ፪) Written by Super User 674
ልደተ-ማርያም Written by Super User 851
በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ በፍቅር የሚሠራ እምነት (እምነት ክፍል ፩) Written by Super User 731
ሰንበት ዘዳግማይ ትንሣኤ Written by Super User 741
ሰንበት ዘትንሣኤ Written by Super User 821
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 683
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 638
ምሥጢረ ክህነት Written by Super User 1390
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 663
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 809
ሰንበት ዘሆሳዕና Written by Super User 642
ሰንበት ዘኒቆዲሞስ Written by Super User 702
ሰንበት ዘገብር ኄር Written by Super User 695
ደብረ ዘይት Written by Super User 874
ዘመጻጒዕ  የዐቢይ ጾም ፬ኛ ሰንበት Written by Super User 839
ዘምኲራብ የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሰንበት Written by Super User 809
ዘቅድስት (የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት) Written by Super User 892
  የጌታ ፈተናዎች በምድረ-በዳ Written by Super User 687
የዐቢይ ጾም ፩ኛ ሰንበት ዘወረደ Written by Super User 912
ዐቢይ ጾም ከጌታ ጋር በምደረ-በዳ Written by Super User 670
ዐቢይ ጾም Written by Super User 878
የምትሄድበትን ዕወቅ Written by Super User 634
ክርስትያናዊ እምነት Written by Super User 1073
ካህን የመለኮታዊ ምህረት አገልጋይ ነው Written by Super User 1111
ልደት ሠርክ-አዲስ ነው! Written by Super User 766
የአዲስ ዓመት ተስፋችንና ምኞታችን እንደ ቤተሰብ ምን ላይ ያተኩር? Written by Super User 917
ሰባቱ መንፈሶች (ኢሳ 11፡1-3) Written by Super User 1707
የእምነታችን ጥጉ ሰማይ ነው፤ አምላካችን ከሁሉ ከፍ ያለ ነውና! Written by Super User 3167
ባዶ!? ከባዶ ወደ ማዶ! Written by Super User 2631
የመንጋ ወይም የገደል ማሚቱ ክርስትና!? Written by Super User 7721
ጎሕ ሳይቀድ፤ ገና ጨለማ ሳለ ኢየሱስን ፍለጋ! Written by Super User 7697
መላእክት ምንድን ናችው? Written by Super User 14712
“በአዲስ ዘመን አዲስ ነገር!” ግን እንዴት? Written by Super User 6493
ራሳቸውን ስለሚያሰማሩ እረኞች ቅ. አውጎስጢኖስ ባደረገው ስብከት ላይ የተደረገ አስተንትኖ Written by Super User 3962
ሁለት የተለያዩ ዓይነት ሰዎች ወደ ቤተልሔም ዋሻ ሲገቡ! Written by Super User 7825
ለክርስቶስ ልደት ዝግጅት የሚያግዙ ነጥቦች Written by Super User 3575
መጽሐፍ ቅዱስ በቅዳሴያችን ውስጥ! Written by Super User 4527
ስትጾሙ ራሳችሁን ቅባት ተቀቡ፡ ፊታችሁን ታጠቡ! Written by Super User 4247
ድንቅ ልውውጥ! ራሳችንን ማዳን ስለማንችል እርሱ እንደኛ ሆነልን! Written by Super User 3329
በእቅድ የተፈጠርን ነን! Written by Super User 2687
የምሕረት በር ተከፍቷል Written by Super User 3309
ክርስቶስ ንጉሥ Written by Super User 3977
ደሙን አሟጥጦ ሰጥቶ አድኖናል Written by Super User 2971
የአባ ስብከትና እኛ Written by Super User 2800
በሁለንተናችን እንጡም - ቅ.ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው!! Written by Super User 10205
መንፈስ ቅዱስ - ቸል የተባለ አምላክ? - ስጦታዎቹና ፍሬዎቹ በክርስቲያን ሕይወት Written by Super User 7704
መስቀል፡- ዓለም የማይገባው ቋንቋ! Written by Super User 8697
በሙዚቃ ውስጥ ሰይጣን? Written by Super User 8197
በፍቅር ማመን Written by Super User 7921
ጥሪ፣ የእግዚአብሔር የፍቅር ስጦታ Written by Super User 8773
ለሚያምኑት የዘለዓለም ሕይወት ተረጋግጧል Written by Super User 3030
ቤዛችሁ ሕይወታችሁ፣ ትንሣኤያችሁ እኔ ነኝ Written by Super User 2588
ቀዳም ስዑር - ከጥንታዊ ድርሳን Written by Super User 4255
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 4133
እዝነ ኅሊና Written by Super User 2549
ስንመጻደቅ እንዳንወድቅ Written by Super User 2955
የኃጢአት ምክንያት Written by Super User 2721
መሆን የሚገባን ክርስቲያናዊ ሕይወት Written by Super User 6479
ለአዲሱ ዓመት ጭምብላችን ይውለቅ! Written by Super User 15708
ትእምርተ-መስቀል /ማማተብ/ Written by Super User 5119
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 4356
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 3587
ካቶሊካዊ ምልክቶችና ትርጉማቸው Written by Super User 4372
ጰራቅሊጦስ Written by Super User 4406
የመንፈስ ቅዱስ ሀብቶች Written by Super User 3544
በትልቁ እሳት መያያዝ Written by Super User 2340
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 2751
እግዚአብሔር ቁጡ አይደለም Written by Super User 2064
ክብሩን በብዛት አፈሰሰ - ቅዱሳን Written by Super User 3696
የፋሲካ ምስጢር Written by Super User 2334
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2563
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2637
ፈጣሪ ፍጡሩን አገለገለ Written by Super User 3338
የኢየሱስ ሕማማት Written by Super User 6660
ሆሳዕና Written by Super User 3976
ክርስትናና ትሕትና Written by Super User 5169
ዘፈን ኃጢአት ነውን? Written by Super User 11263
“ቀድሱ ጾመ… ጾምን አክብሩ፤ ጹሙ” ኢዮኤል 1፡14 Written by Super User 3091
የኃጢአት እሳት መለኮታዊውን እሳት አይቋቋመውም Written by Super User 2168
ቃሉን በትሕትናና በፍቅር መቀበል Written by Super User 2731
እግዚአብሔር ፍቅር ነው Written by Super User 6199
በዝምታ ውስጥ ያለ ኃይል Written by Super User 4566
የኢየሱስ ጥምቀት ምሳሌነት Written by Super User 5270
ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም አደረ Written by Super User 3997
የገና በዓል አጀማመር Written by Super User 13105
የእግዚአብሔርን መንገድ አዘጋጁ Written by Super User 3198
የእግዚአብሔር መንግሥት Written by Super User 3846
ስብከተ ገና Written by Super User 3257
የካህን ዘለዓለማዊ ምርጫ Written by Super User 2365
ፋሲካ-ትንሣኤ- ሽግግር… Written by Super User 5968
የሰሙነ ሕማማት ትርጉም Written by Super User 9262
የተተወ አምላክ ይሆን የምናመልከው? Written by Super User 6087
የጾም ታሪካዊ አመጣጥ Written by Super User 3759
ጾም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ Written by Super User 4342
ጾምን ጾምኩ ማለት... Written by Super User 3793
የበደለኝን ይቅር ብዬ እንዳልፈው Written by Super User 4146
የሰው ልጅ ፍጥረት Written by Super User 7174
“ልጄ ሆይ ትኩር ብለህ ሰማይን ተመልከት!” Written by Super User 3994
ምስጋና፣ ተስፋና ተስፋ ቁርጠት Written by Super User 9146
ሁሉ ለበጎ ነው! Written by Super User 4756

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት