ሰላም ለኪ! ኦ ንግሥት
ሰላም ለኪ! ኦ እመ ምሕረት፤ ሰላም ለኪ! ኦ ጥዕምት።
ሕይወትነ ወፍስሐነ ወተስፋ መድኃኒትነ፤ ኀቤኪ ንጸርኅ ንሕነ ስዱዳን፣ ውሉደ ሔዋን።
ወንትማሕፀን ብኪ እንዘ ንበኪ ወናስቆቊ ምስለ አንብዕ በዝንቱ ቆላተ ብካይ።
ወበእንተዝ አጽንኢኀቤነ በርእየ አእይንተ ምሕረትኪ ኦ ቃውምነ ወእምድኅረ ዝንቱ ስደት አርእይነ ቡሩክ ፍሬ ከርስኪ ዘውእቱ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
ኦ ርኅርኅት! ኦ ጥዕምት!
ኦ መሐሪት! ድንግል ማርያም። |

|
የምሕረት እናት ንግሥት ሆይ ሰላም ላንቺ ይሁን!
ሕይወታችን፣ ደስታችን ተስፋችን ሆይ ሰላም ላንቺ ይሁን! እኛ የሔዋን ልጆች ስደተኞች ጩኸታችንን ወዳንቺ እናቀርባለን። በዚህ በለቅሶ ቆላ ሆነንእያዘንንና እያለቀስን ወዳንቺ እንማጠናለን።
እንግዲህ እባክሽ የእኛ ጠበቃ ሆይ በምሕረት ዓይኖችሽ ወደ እኛ ተመልከች። ደጊቱ፣ ቸሪቱ መሐሪቱ ድንግል ማርያም ሆይ! ከዚህ ስደት በኋላ የተባረከውን ፍሬ ኢየሱስን አሳዪን ብለን እንለምንሻለን። |