ኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ የሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን በመከተል የሲታዊ መንፈሳዊነትን መኖር ነው።.....
ህም በምንኩስና ሕይወታችን እግዚአብሔርን በግላዊና ማኅበራዊ ጸሎት በቀጣይነት የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል። ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር አለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።
መ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!-
ግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን። 1ጴጥ.4:11