የናዝሬቱ ኢየሱስ ላንተ ማነው?
Independent Catholic News - ኢየሱስ መንገድን ሊያሳየን ያውም ወደ ሕይወት የሚያደርሰን መንገድን እንጂ ፍልስፍና ሊያስተምረን አልመጣም፤ ይህ መንገድ የእውነተኛ እምነት መገለጫ የሆነው ፍቅር ነው" በማለት ነበር ር.ሊ.ጳ. ቤኔዲክቶስ 16ኛው ከካስተልጋንዶልፎ ባለፈው እሑድ የመልአከ እግዚአብሔር ጸሎት አስተምህሯቸው መጀመሪያ ላይ የዕለቱን ወንጌል መልእክት ማካፈል የጀመሩት።
በመቀጠልም "የእግዚአብሔር ቃል ሁለት ወሳኝ ጥያቄዎችን ያቀርብልናል፦ የናዝሬቱ ኢየሱስ ላንተ ማነው? የሚልና እምነትህ ተግባራዊ ሆኗል ወይስ አልሆነም? የሚለው ናቸው።" ካሉ በኋላ ር.ሊ.ጳ.
Last Updated (Tuesday, 22 September 2009 22:39)
ጸረ ክርስትያን አመጽ በፓኪስታን
ቫቲካን ሬድዮ - ባለፈው ዓርብ በፓኪስታን ፑንጃብ መንደር ሙስሊሞች የዓርብ ጸሎት አድርሰው በመመለስ ላይ እያሉ በማበር ባንድ ክርስትያን ምእመን እና ባንዲት ሙስሊም መካከል የተፈጠረው ወዳጅነት እና ፍቅር በመቃወም በክልሉ አቅራቢያ የሚገኘውን ቤተ ክርስትያን በእሳት ማጋየታቸው ሲገለጥ፣ በዚህች አገር አክራሪያን ሙስሊሞች በተከታታይ የሚፈጽሙት ጸረ ክርስትያን አመጽ ገና እንዳልተገታ ለማወቅ ተችሏል።
በመቀጠልም አክራሪያኑ...
Last Updated (Saturday, 19 September 2009 13:23)
ጽንስ ማስወረድ የሞት ባህል ነው
ቫቲካን ሬድዮ - በአሜሪካ የቦስቶን ሰበካ ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ሲን ፓትሪክ ኦማለይ ርእሰ ብሔር ባራክ ኦባማ የአሜሪካ የጤና ጥበቃ ጉዳይ ለማደስ የወጠኑት እቅድ ጽንስ ማስወረድ ለሚደረገው የሕክምና ስልት ድጋፍ የሚሰጥ እንዳይሆን በማለት በአሜሪካ የምትገኘው የካቶሊክ ቤተ ክርስትያንን አመለካከት ባለፈው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቴድ ኬኔዲ የቀብር ሥነ ሥርዓት በመሩበት ዕለት ባሰሙት ስብከት ገልጠዋል።
የሕክምና አገልግሎት ሁሉን አቀፍ ይሆን ዘንድ የአገሪቱ ብፁዓን ጳጳሳት ዘወትር የሚያቀርቡት ጥሪ እና ከጤና ጥበቃ ጉዳይ የሚገለል ማንም የኅብረተሰብ ክፍል ሊኖር እንደማይገባው በተከታታይ ያቀረቡት ሀሳብ መሆኑን ብፁዕ ካርዲናል ሲን ፓትሪክ ኦማለይ ዳግም ገልጠው፤ ጽንስ የማስወረድ ጸረ ሕይወት ተግባርን የሚደገፍ መመሪያን ቤተ ክርስትያን መቼም ቢሆን ከመቃወም ወደ ኋላ እንደማትል አስታውቀዋል።
Last Updated (Thursday, 10 September 2009 23:04)
- ልጇን ሁለት ጊዜ የወለደች እናት - ቅድስት ሞኒካ
- እያንዳንዱ ስደተኛ የማይገረሰስ መሠረታዊ መብት ያለው ሰው ነው!
- በክርስቶስ ትምህርት ዛሬም ሰዎች ይደናቀፋሉ
- ዝክረ ቅዱስ በርናርዶስ ዘኪያራቫሌ
- ካህን የልዕልትና ትሑት እናት የተወደደ ልጅ
- ሦስት ሺህ ሰዎችን በማዳናቸው ሚሲዮናዊው ተመሰገኑ
- ግብረ ጥንቆላን በመቃወሙ የተገደለው አስተማሪ ቅድስና
- አዲስ ሐዋርያዊ ወኪል በኢትዮጵያ - በነቀምት
- ሥነ ሕይወት በክርስትያናዊ አመለካከት
- ር.ሊ.ጳ. ስለ ኢየሱስ አያቶች
- ር.ሊ.ጳ. የእጅ ስብራት ሕክምና አደረጉ
- በኢራቅ አብያተ ክርስትያናት የቦምብ ጥቃት ተፈጸመ









