ሰሙነ ሕማማት
ረቡዕ
"የምክር መንፈስ" ኢሳያስ ከሚዘረዝራቸው የመንፈስ ቅዱስ መገለጦች አንዱ "ምክር" ነው። ምክር ነፍስን የሚመልስ፣ የልብን ድንግልና የሚጠብቅ የመንፈስ ቅዱስ መገለጥ ነው። ምክር በነፍስ ውስጥ ሕያው የሆነ የመንፈስ ቅዱስ ጉልበት ነው። ስለዚህ ይህ መንፈስ በልቦና ማስተዋል እና በሕሊና እውነተኛነት በነገር ሁሉ ውስጥ ይመክራል፣ ይገስጻል፣ ያቀናል፣ ያስጨክናል። ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር መክፈቻ ስለለተባረከ ሰው…
Read more: ምክር
ዐቢይ ጾም 39ኛ ቀን
ኃጢአት፣ ንስሐ፣ ተጋድሎ (ክፍል 1)
ዛሬ የምንኖርበት ዓለም ኃጢአት ለሚባለው ነገር ጆሮ የለውም፤ የሕይወት ዑደት እና የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ሁሉ ኃጢአት የሚባል ነገር አያውቅም፤ ሁሉም ነገር የግል ጉዳይ እና የምርጫ ጉዳይ ነው። ጊዜው ኃጢአት የሚባል ጽንሰ ሐሳብ ምን እንደሆነ ለመግለጽ ቋንቋ ያጣ፣ ኃጢአት የሚወገድበት ስፍራ በመካከሉ…
Read more: ዐቢይ ጾም 39ኛ ቀን
የዐቢይ ጾም 32ኛ ቀን
ሔሴድ
የደጉ ሳምራዊ ምሳሌ እግዚአብሔር የልቡን እውነተኛ መልክ የገለጠበት፣ ምሕረት ሥጋ ለብሶ በሰው ልጆች መካከል የተመላለሰበት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትረካ ሁሉ ማሰርያ ውል ነው። ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ በሰራ አካላቱ የሚናገረው ይህ የእግዚአብሔር ምሕረት እንዴት ያለ ምሕረት ነው? መዝሙረኛው ዳዊት እንደዚያ የሚቀኝለት ይህ የእግዚአብሔር ምሕረት ምን አይነት ምሕረት…
Read more: የዐቢይ ጾም 32ኛ ቀን