ሌዮ 14ኛ፥ አዲሱ ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነው ተሰየሙ
- Category: ዜናዎች
- Published: Wednesday, 14 May 2025 15:46
- Written by Super User
- Hits: 57
- 14 May
ሌዮ 14ኛ፥ አዲሱ የካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነው ተሰየሙ
ሊቀ አገልጋይ ካርዲናል ዶሚኒክ ማምበርቲ በቅዱስ ጴጥሮስ ባዚሊካ ማዕከላዊ ሰገነት በኩል ቆመው ባሰሙት አጭር ንግግር፥ “ሃቤሙስ ፓፓም” ውይም “ጳጳስ አለን” በማለት ለሮም ከተማ ነዋሪዎች እና ለመላው ዓለም ሕዝብ ካርዲናል ሮበርት ፍራንሲስ ካርዲናል ፕርቮስት፥ ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዮ አሥራ አራተኛ ተብለው መመረጣቸውን አብስረዋል።
የዚህ ዝግጅት አቅራቢ ዮሐንስ መኰንን - ቫቲካን https://www.vaticannews.va/am/pope/news/2025-05/cardinal-elected-pope-papal-name.html