አበምኔት አግኝተናል!
- Category: ዜናዎች
- Published: Tuesday, 07 March 2023 19:44
- Written by Super User
- Hits: 433
- 07 Mar
እንኳን ደስ አለን!
"እንደ ልቤም እረኞችን እሰጣችኋለሁ፤ በእውቀት እና በማስተዋልም ይጠብቋችኋል" (ኤር 3፡15)
በኢትዮጵያ የሲታውያን መነኮሳን በመጋቢት 27 ቀን 2015 ዓ.ም. ባደረጉት ጠቅላይ ጉባዔ ክቡር አባ ዳንኤል ጌታቸው በኢትዮጵያ የሲታውያን ማኅበር አበምኔት ሆነው ተመርጠዋል። በዚህም ኃላፊነታቸው ክቡር አበምኔት አባ ዳንኤል ጌታቸው በኢትዮጵያ የሲታውያን መነኮሳን መምህረ ገዳም በመሆን ለሚቀትሉት ስድስት ዓመታት ገዳሙን ያስተዳድራሉ። ለክቡር አበምኔት አባ ዳንኤል ጌታቸው የአገልግሎት ዘመን መሳካት በጸሎት እየበረታን ለክቡር አበምኔት አባ ዳንኤል ጌታቸው መልካም የአገልግሎት ዘመን እንመኛለን!
በኢትዮጵያ የሲታውያን ገዳም ደረ ገጽ አዘጋጅ ኮሚቴ
"I shall give you shepherds after my own heart, who will pasture you wisely and discreetly" (Jer 3, 15)
On March 6, 2023, the General Chapter of the Cistercian Order in Ethiopia elected Rev. Fr. Daniel Getachew as Abbot General of the Cistercian Order in Ethiopia.
We pray for his ministry and give thanks to God.
Ethiocist web team