Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ክብር አባ ጸጋዬ ቀነኒ የሶዶ ሐዋርያዊ መንበር ተተኪ ጳጳስ ሆነው ተሰየሙ

Sodoጥቅምት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. ር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ ክብር አባ ጸጋዬ ቀነኒን የሶዶ ሐዋርያዊ መንበር ተተኪ ጳጳስ አድርገው ሰይመዋል።

አባ ጸጋዬ ቀነኒ የአዲስ አበባ አገረ ስብከት ካህን ሲሆኑ የነቀምቴ ሐዋርያዊ መንበር ዓቃቤ ሆነውም ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ክቡር አባ ጸጋዬ የተወለዱት በኅዳር 13 ቀን 1936 ዓ.ም. ሲሆን ሐምሌ 6 ቀን 1968 ዓ.ም. ደግሞ ሢመተ ክህነት ተቀብለዋል። አሁን በጵጵስና የተሰየሙበት የሶዶ ሐዋርያዊ መንበር ከአምስት ሚሊየን በላይ የሚሆን ሕዝብ የሚኖርበት አካባቢ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 145 ሺህ የሚጠጉ ካቶሊካውያን በ39 ካህናትበ23 ቁምስናዎች ውስጥ ይገለገላሉ፤ በዚሁ ሐዋርያዊ መንበር 41 ደናግላትና /ሲስተሮች/ 18 ለምስጢረ ክህነት የሚዘጋጁ ወጣቶች ይገኛሉ። 

ምንጭ፡- http://en.radiovaticana.va/news/2013/10/11/a_coadjutor_named_for_soddo_in_ethiopia/en3-736537

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።