እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ይህ ክፍል አጠር ባለ መልኩ በሰንበት ወንጌሎች ላይ የሚደረጉ አስተንትኖዎች የሚሰባሰቡ በት ነው።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
የመቶ አለቃው እምነት - (ማቴ. 8፡5-13) ዘክረምት 3ኛ Written by Super User 4752
ታማኙና መልካሙ አገልጋይ - ዘገብር ኄር Written by Super User 1436
ዘምኩራብ፣ ዘመፃጉእ፣ ዘደብረ ዘይት፣ ዘገብር ኄር Written by Super User 12256
አዎን ለነፃነት ተጠርተናል! ዘመፃጒዕ Written by Super User 4434
እግዚአብሔር በልጁ ልደት ሳመን! - ዘልደት Written by Super User 7621
“የሁላችን አጥናኝ መንፈስ ጰራቅሊጦስ የተመሰገነ ይሁን!” Written by Super User 11014
4ኛ ሰንበት ዘአስተምህሮ 2005 ዓ.ም. ሰንበት ዘመጻጕዕ Written by Super User 2426
የእግዚአብሔርን ቃል የሚያዳምጥ ጆሮ - ቅድስት ቤተሰብ -ዘጥምቀት ፪ኛ Written by Super User 2820
በሥጋ ልጇ ከመሆኑ በፊት የእምነቷ ልጅ ነው! Written by Super User 3974
ሁላችሁ የእግዚአብሔር ልጆች በሥራችሁ አሜን በሉ! ዘልደት Written by Super User 2679
ዘኖላዊ Written by Super User 5361
ዘኒቆዲሞስ - ከእኔነት ቅርፊታችን መውጣት Written by Super User 4465
ዘጥምቀት - አስተር እዮ 2ኛ Written by Super User 4366
ዘጥምቀት - አስተርእዮ 2ኛ Written by Super User 5692
ዘስብከት 2ኛ - ዘብርሃን Written by Super User 5362
ዘስብከት 1ኛ Written by Super User 4487
ዘአስተምሕሮ 5ኛ Written by Super User 4097
ዘአስተምሕሮ 4ኛ- ዘመፃጉዕ Written by Super User 3993
ዘአስተምሕሮ 3ኛ Written by Super User 4990
ዘአስተምሕሮ 2ኛ Written by Super User 4077
ዘአስተምሕሮ 1ኛ Written by Super User 4442
ዘጽጌ 3 Written by Super User 6300
ዘጽጌ 3 Written by Super User 4126
ዘክረምት10ኛ Written by Super User 3625
ዘክረምት 9ኛ Written by Super User 4483
2ኛ ፍልሰታ Written by Super User 4500
ፍልሰታ ማርያም 1ኛ Written by Super User 6122
ዘገብር ኄር Written by Super User 4533
ዘትንሣኤ Written by Super User 5135
ዘክረምት Written by Super User 4129
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 12525
ዘደብረ ዘይት Written by Super User 11409
ዘወረደ Written by Super User 13603
ዘጥምቀት Written by Super User 15989
ዘጽጌ 5ኛ Written by Super User 15683
ዘጽጌ 4ኛ Written by Super User 21626
ዘፍሬ Written by Super User 11637
ዘዮሐንስ (አዲስ ዓመት) Written by Super User 20871
ዘክረምት 2ኛ Written by Super User 2940
3ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 25564
2ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 24861
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 25294
ዘዕርገት Written by Super User 8749
ዘክረምት 2ኛ - ጴጥሮስ ወጳውሎስ Written by Super User 24084

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት