እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ይህ ክፍል አጠር ባለ መልኩ በሰንበት ወንጌሎች ላይ የሚደረጉ አስተንትኖዎች የሚሰባሰቡ በት ነው።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
የመቶ አለቃው እምነት - (ማቴ. 8፡5-13) ዘክረምት 3ኛ Written by Super User 3803
ታማኙና መልካሙ አገልጋይ - ዘገብር ኄር Written by Super User 1236
ዘምኩራብ፣ ዘመፃጉእ፣ ዘደብረ ዘይት፣ ዘገብር ኄር Written by Super User 11999
አዎን ለነፃነት ተጠርተናል! ዘመፃጒዕ Written by Super User 4254
እግዚአብሔር በልጁ ልደት ሳመን! - ዘልደት Written by Super User 7331
“የሁላችን አጥናኝ መንፈስ ጰራቅሊጦስ የተመሰገነ ይሁን!” Written by Super User 10829
4ኛ ሰንበት ዘአስተምህሮ 2005 ዓ.ም. ሰንበት ዘመጻጕዕ Written by Super User 2248
የእግዚአብሔርን ቃል የሚያዳምጥ ጆሮ - ቅድስት ቤተሰብ -ዘጥምቀት ፪ኛ Written by Super User 2634
በሥጋ ልጇ ከመሆኑ በፊት የእምነቷ ልጅ ነው! Written by Super User 3807
ሁላችሁ የእግዚአብሔር ልጆች በሥራችሁ አሜን በሉ! ዘልደት Written by Super User 2512
ዘኖላዊ Written by Super User 5203
ዘኒቆዲሞስ - ከእኔነት ቅርፊታችን መውጣት Written by Super User 4271
ዘጥምቀት - አስተር እዮ 2ኛ Written by Super User 4205
ዘጥምቀት - አስተርእዮ 2ኛ Written by Super User 5506
ዘስብከት 2ኛ - ዘብርሃን Written by Super User 5189
ዘስብከት 1ኛ Written by Super User 4328
ዘአስተምሕሮ 5ኛ Written by Super User 3926
ዘአስተምሕሮ 4ኛ- ዘመፃጉዕ Written by Super User 3822
ዘአስተምሕሮ 3ኛ Written by Super User 4804
ዘአስተምሕሮ 2ኛ Written by Super User 3920
ዘአስተምሕሮ 1ኛ Written by Super User 4270
ዘጽጌ 3 Written by Super User 6139
ዘጽጌ 3 Written by Super User 3963
ዘክረምት10ኛ Written by Super User 3453
ዘክረምት 9ኛ Written by Super User 4300
2ኛ ፍልሰታ Written by Super User 4292
ፍልሰታ ማርያም 1ኛ Written by Super User 5945
ዘገብር ኄር Written by Super User 4374
ዘትንሣኤ Written by Super User 4942
ዘክረምት Written by Super User 3962
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 12349
ዘደብረ ዘይት Written by Super User 11246
ዘወረደ Written by Super User 13430
ዘጥምቀት Written by Super User 15833
ዘጽጌ 5ኛ Written by Super User 15494
ዘጽጌ 4ኛ Written by Super User 21432
ዘፍሬ Written by Super User 11485
ዘዮሐንስ (አዲስ ዓመት) Written by Super User 20717
ዘክረምት 2ኛ Written by Super User 2767
3ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 25403
2ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 24690
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 25124
ዘዕርገት Written by Super User 8551
ዘክረምት 2ኛ - ጴጥሮስ ወጳውሎስ Written by Super User 23893

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት