እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ይህ ክፍል አጠር ባለ መልኩ በሰንበት ወንጌሎች ላይ የሚደረጉ አስተንትኖዎች የሚሰባሰቡ በት ነው።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
የመቶ አለቃው እምነት - (ማቴ. 8፡5-13) ዘክረምት 3ኛ Written by Super User 4078
ታማኙና መልካሙ አገልጋይ - ዘገብር ኄር Written by Super User 1278
ዘምኩራብ፣ ዘመፃጉእ፣ ዘደብረ ዘይት፣ ዘገብር ኄር Written by Super User 12050
አዎን ለነፃነት ተጠርተናል! ዘመፃጒዕ Written by Super User 4302
እግዚአብሔር በልጁ ልደት ሳመን! - ዘልደት Written by Super User 7394
“የሁላችን አጥናኝ መንፈስ ጰራቅሊጦስ የተመሰገነ ይሁን!” Written by Super User 10876
4ኛ ሰንበት ዘአስተምህሮ 2005 ዓ.ም. ሰንበት ዘመጻጕዕ Written by Super User 2291
የእግዚአብሔርን ቃል የሚያዳምጥ ጆሮ - ቅድስት ቤተሰብ -ዘጥምቀት ፪ኛ Written by Super User 2687
በሥጋ ልጇ ከመሆኑ በፊት የእምነቷ ልጅ ነው! Written by Super User 3851
ሁላችሁ የእግዚአብሔር ልጆች በሥራችሁ አሜን በሉ! ዘልደት Written by Super User 2547
ዘኖላዊ Written by Super User 5240
ዘኒቆዲሞስ - ከእኔነት ቅርፊታችን መውጣት Written by Super User 4327
ዘጥምቀት - አስተር እዮ 2ኛ Written by Super User 4247
ዘጥምቀት - አስተርእዮ 2ኛ Written by Super User 5551
ዘስብከት 2ኛ - ዘብርሃን Written by Super User 5235
ዘስብከት 1ኛ Written by Super User 4371
ዘአስተምሕሮ 5ኛ Written by Super User 3963
ዘአስተምሕሮ 4ኛ- ዘመፃጉዕ Written by Super User 3863
ዘአስተምሕሮ 3ኛ Written by Super User 4847
ዘአስተምሕሮ 2ኛ Written by Super User 3959
ዘአስተምሕሮ 1ኛ Written by Super User 4319
ዘጽጌ 3 Written by Super User 6174
ዘጽጌ 3 Written by Super User 3997
ዘክረምት10ኛ Written by Super User 3500
ዘክረምት 9ኛ Written by Super User 4348
2ኛ ፍልሰታ Written by Super User 4340
ፍልሰታ ማርያም 1ኛ Written by Super User 5991
ዘገብር ኄር Written by Super User 4412
ዘትንሣኤ Written by Super User 5003
ዘክረምት Written by Super User 4017
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 12402
ዘደብረ ዘይት Written by Super User 11293
ዘወረደ Written by Super User 13471
ዘጥምቀት Written by Super User 15870
ዘጽጌ 5ኛ Written by Super User 15541
ዘጽጌ 4ኛ Written by Super User 21476
ዘፍሬ Written by Super User 11525
ዘዮሐንስ (አዲስ ዓመት) Written by Super User 20758
ዘክረምት 2ኛ Written by Super User 2827
3ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 25455
2ኛ ጰራቅሊጦስ Written by Super User 24739
ዘጰራቅሊጦስ Written by Super User 25181
ዘዕርገት Written by Super User 8620
ዘክረምት 2ኛ - ጴጥሮስ ወጳውሎስ Written by Super User 23946

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት