እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ለመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያግዙ የተለያዩ አስተምህሮዎችና አስተንትኖዎች ምድብ።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
ኀዘንተኛ ማዘን ይፈቀድለት ይሆን? Written by Super User 131
ዓለምን ሁሉ ከራሱ ጋር ሊቀድስ መጥቷል! Written by Super User 301
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፪) Written by Super User 398
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፩) Written by Super User 819
ቅዱስ ዮሴፍ - ጽጌ ደንጎላት (መኃ ፪፡፩ ) Written by Super User 712
እሺታ! Fiat! Written by Super User 721
“ዳግመኛ ኃጢአት አትሥራ!” Written by Super User 556
ልደት፥ጥምቀት፥ትንሳኤ Written by Super User 780
ልደት በመጣንበት መንገድ የማንመለስበት ጥሪ ነው! Written by Super User 536
የጌታችን  የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት የእግዚአብሔር ምሕረት ሥጦታ ነው Written by Super User 687
የጌታ ልደት ለሰላም ነው! Written by Super User 757
ፍቅር ክፍል ፫ Written by Super User 733
በእምነት የመቆም ጽናት! Written by Super User 702
ፍቅር (ክፍል ፪) Written by Super User 835
ፍቅር (ክፍል ፩) Written by Super User 1110
የዓለም የወንጌል ተልዕኮ ቀን Written by Super User 927
ዋጋችን ስንት ነው? Written by Super User 1085
ደብረ ታቦር Written by Super User 875
እምነት (ክፍል ፯) Written by Super User 932
እምነት ክፍል ፮ Written by Super User 735
እምነት ክፍል ፭ Written by Super User 874
መንፈስ ቅዱስ Written by Super User 819
ቅዱስ ዮሴፍ Written by Super User 800
ዕርገት Written by Super User 1174
እምነት (ክፍል ፬) Written by Super User 836
እምነት (ክፍል ፫) Written by Super User 826
እምነት (ክፍል ፪) Written by Super User 865
ልደተ-ማርያም Written by Super User 1018
በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ በፍቅር የሚሠራ እምነት (እምነት ክፍል ፩) Written by Super User 919
ሰንበት ዘዳግማይ ትንሣኤ Written by Super User 952
ሰንበት ዘትንሣኤ Written by Super User 1039
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 861
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 831
ምሥጢረ ክህነት Written by Super User 1758
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 858
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 988
ሰንበት ዘሆሳዕና Written by Super User 826
ሰንበት ዘኒቆዲሞስ Written by Super User 941
ሰንበት ዘገብር ኄር Written by Super User 867
ደብረ ዘይት Written by Super User 1267
ዘመጻጒዕ  የዐቢይ ጾም ፬ኛ ሰንበት Written by Super User 1068
ዘምኲራብ የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሰንበት Written by Super User 1098
ዘቅድስት (የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት) Written by Super User 1085
  የጌታ ፈተናዎች በምድረ-በዳ Written by Super User 839
የዐቢይ ጾም ፩ኛ ሰንበት ዘወረደ Written by Super User 1082
ዐቢይ ጾም ከጌታ ጋር በምደረ-በዳ Written by Super User 732
ዐቢይ ጾም Written by Super User 969
የምትሄድበትን ዕወቅ Written by Super User 726
ክርስትያናዊ እምነት Written by Super User 1301
ካህን የመለኮታዊ ምህረት አገልጋይ ነው Written by Super User 1314
ልደት ሠርክ-አዲስ ነው! Written by Super User 816
የአዲስ ዓመት ተስፋችንና ምኞታችን እንደ ቤተሰብ ምን ላይ ያተኩር? Written by Super User 972
ሰባቱ መንፈሶች (ኢሳ 11፡1-3) Written by Super User 1826
የእምነታችን ጥጉ ሰማይ ነው፤ አምላካችን ከሁሉ ከፍ ያለ ነውና! Written by Super User 3232
ባዶ!? ከባዶ ወደ ማዶ! Written by Super User 2679
የመንጋ ወይም የገደል ማሚቱ ክርስትና!? Written by Super User 7778
ጎሕ ሳይቀድ፤ ገና ጨለማ ሳለ ኢየሱስን ፍለጋ! Written by Super User 7774
መላእክት ምንድን ናችው? Written by Super User 14986
“በአዲስ ዘመን አዲስ ነገር!” ግን እንዴት? Written by Super User 6548
ራሳቸውን ስለሚያሰማሩ እረኞች ቅ. አውጎስጢኖስ ባደረገው ስብከት ላይ የተደረገ አስተንትኖ Written by Super User 4009
ሁለት የተለያዩ ዓይነት ሰዎች ወደ ቤተልሔም ዋሻ ሲገቡ! Written by Super User 7904
ለክርስቶስ ልደት ዝግጅት የሚያግዙ ነጥቦች Written by Super User 3624
መጽሐፍ ቅዱስ በቅዳሴያችን ውስጥ! Written by Super User 4609
ስትጾሙ ራሳችሁን ቅባት ተቀቡ፡ ፊታችሁን ታጠቡ! Written by Super User 4351
ድንቅ ልውውጥ! ራሳችንን ማዳን ስለማንችል እርሱ እንደኛ ሆነልን! Written by Super User 3401
በእቅድ የተፈጠርን ነን! Written by Super User 2775
የምሕረት በር ተከፍቷል Written by Super User 3375
ክርስቶስ ንጉሥ Written by Super User 4179
ደሙን አሟጥጦ ሰጥቶ አድኖናል Written by Super User 3020
የአባ ስብከትና እኛ Written by Super User 2854
በሁለንተናችን እንጡም - ቅ.ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው!! Written by Super User 10353
መንፈስ ቅዱስ - ቸል የተባለ አምላክ? - ስጦታዎቹና ፍሬዎቹ በክርስቲያን ሕይወት Written by Super User 7844
መስቀል፡- ዓለም የማይገባው ቋንቋ! Written by Super User 8753
በሙዚቃ ውስጥ ሰይጣን? Written by Super User 8244
በፍቅር ማመን Written by Super User 7983
ጥሪ፣ የእግዚአብሔር የፍቅር ስጦታ Written by Super User 8857
ለሚያምኑት የዘለዓለም ሕይወት ተረጋግጧል Written by Super User 3079
ቤዛችሁ ሕይወታችሁ፣ ትንሣኤያችሁ እኔ ነኝ Written by Super User 2639
ቀዳም ስዑር - ከጥንታዊ ድርሳን Written by Super User 4354
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 4176
እዝነ ኅሊና Written by Super User 2590
ስንመጻደቅ እንዳንወድቅ Written by Super User 2991
የኃጢአት ምክንያት Written by Super User 2751
መሆን የሚገባን ክርስቲያናዊ ሕይወት Written by Super User 6579
ለአዲሱ ዓመት ጭምብላችን ይውለቅ! Written by Super User 15751
ትእምርተ-መስቀል /ማማተብ/ Written by Super User 5180
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 4416
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 3646
ካቶሊካዊ ምልክቶችና ትርጉማቸው Written by Super User 4418
ጰራቅሊጦስ Written by Super User 4453
የመንፈስ ቅዱስ ሀብቶች Written by Super User 3591
በትልቁ እሳት መያያዝ Written by Super User 2385
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 2789
እግዚአብሔር ቁጡ አይደለም Written by Super User 2106
ክብሩን በብዛት አፈሰሰ - ቅዱሳን Written by Super User 3733
የፋሲካ ምስጢር Written by Super User 2369
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2611
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2682
ፈጣሪ ፍጡሩን አገለገለ Written by Super User 3379
የኢየሱስ ሕማማት Written by Super User 6738
ሆሳዕና Written by Super User 4036
ክርስትናና ትሕትና Written by Super User 5240
ዘፈን ኃጢአት ነውን? Written by Super User 11575
“ቀድሱ ጾመ… ጾምን አክብሩ፤ ጹሙ” ኢዮኤል 1፡14 Written by Super User 3157
የኃጢአት እሳት መለኮታዊውን እሳት አይቋቋመውም Written by Super User 2205
ቃሉን በትሕትናና በፍቅር መቀበል Written by Super User 2783
እግዚአብሔር ፍቅር ነው Written by Super User 6298
በዝምታ ውስጥ ያለ ኃይል Written by Super User 4611
የኢየሱስ ጥምቀት ምሳሌነት Written by Super User 5320
ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም አደረ Written by Super User 4070
የገና በዓል አጀማመር Written by Super User 13209
የእግዚአብሔርን መንገድ አዘጋጁ Written by Super User 3244
የእግዚአብሔር መንግሥት Written by Super User 3898
ስብከተ ገና Written by Super User 3318
የካህን ዘለዓለማዊ ምርጫ Written by Super User 2409
ፋሲካ-ትንሣኤ- ሽግግር… Written by Super User 6016
የሰሙነ ሕማማት ትርጉም Written by Super User 9368
የተተወ አምላክ ይሆን የምናመልከው? Written by Super User 6136
የጾም ታሪካዊ አመጣጥ Written by Super User 3802
ጾም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ Written by Super User 4468
ጾምን ጾምኩ ማለት... Written by Super User 3854
የበደለኝን ይቅር ብዬ እንዳልፈው Written by Super User 4201
የሰው ልጅ ፍጥረት Written by Super User 7314
“ልጄ ሆይ ትኩር ብለህ ሰማይን ተመልከት!” Written by Super User 4036
ምስጋና፣ ተስፋና ተስፋ ቁርጠት Written by Super User 9227
ሁሉ ለበጎ ነው! Written by Super User 4795

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት