እኛ ማነን

በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሥር የምንገኝ ሲታውያን መነኮሳን በአገራችን በአዲስ አበባ፣ በመንዲዳ፣ በሆሣዕናና በጎንደር ገዳማት ሲኖሩን፤ ዓላማችንም በወንጌል ላይ የተመሠረተውን የቅዱስ አቡነ ቡሩክ ደንብን (The Rule of St. Benedict) በመከተል ክርሰቲያናዊ የጥምቀት ጸጋችንን በምልአት በሲታዊ ትውፊት መኖር ነው።.....

ይህም በምንኩስና ሕይወታችን፤ በግላዊም ሆነ ማኅበራዊ ጸሎትና ሥራ በቀጣይነት እግዚአብሔርን የመፈለግና የማመስገን ሕይወት ነው። በአጭር ቃላት ሕይወታችን “ጸሎትና ሥራ” (Ora et Labora) በሚለው ዘመን ጠገብ ትውፊታችን ይገለጻል።

ለዚህም ግብ መሳካት “ከክርስቶስ ፍቅር ምንም ነገር ያለማስበለጥ” የሚለውን ደንባችንን በማሰላሰል ለእግዚአብሔር መንግሥት መስፋትና ምስክርነት በጸጋው ተማምነን ለመኖር የወሰንን ነን።

በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እምነት መንፈሳዊ ትምህርቶች፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፣ ታሪክ፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ ጸሎቶችና መንፈሳዊነትን ወደ ምንካፈልበት፤ የቤተ ክርስቲያናችን ዜና ወደ ሚነገርበት፣ እንዲሁም በተቀደሰ ጋብቻም ሆነ በምንኩስና ሕይወት ወደ ቅድስና ጥሪ ለመጓዝ የሚያግዙ እውነታዎች ወደሚጋሩበት፣ የቅዱሳን ሕይወት፣ ሀብትና ትሩፋት ወደ ሚነገርበት፣ ባጠቃላይ የአምላካችን መልካም ዜና ወደሚታወጅበት ይህ ድረ ገጽ እንኳን በደህና መጡ!!

ከመ በኲሉ ይሴባሕ እግዚአብሔር!- እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።1ጴጥ.4:11

Map St Joseph Cistercians

Top Panel

ለመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያግዙ የተለያዩ አስተምህሮዎችና አስተንትኖዎች ምድብ።

Display # 
< < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < < <
Title Author Hits
ዓለምን ሁሉ ከራሱ ጋር ሊቀድስ መጥቷል! Written by Super User 197
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፪) Written by Super User 260
የቅዱስ ጳውሎስ ነገረ ክርስቶስ (ክፍል ፩) Written by Super User 512
ቅዱስ ዮሴፍ - ጽጌ ደንጎላት (መኃ ፪፡፩ ) Written by Super User 578
እሺታ! Fiat! Written by Super User 615
“ዳግመኛ ኃጢአት አትሥራ!” Written by Super User 445
ልደት፥ጥምቀት፥ትንሳኤ Written by Super User 640
ልደት በመጣንበት መንገድ የማንመለስበት ጥሪ ነው! Written by Super User 439
የጌታችን  የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት የእግዚአብሔር ምሕረት ሥጦታ ነው Written by Super User 569
የጌታ ልደት ለሰላም ነው! Written by Super User 568
ፍቅር ክፍል ፫ Written by Super User 614
በእምነት የመቆም ጽናት! Written by Super User 574
ፍቅር (ክፍል ፪) Written by Super User 672
ፍቅር (ክፍል ፩) Written by Super User 932
የዓለም የወንጌል ተልዕኮ ቀን Written by Super User 693
ዋጋችን ስንት ነው? Written by Super User 918
ደብረ ታቦር Written by Super User 670
እምነት (ክፍል ፯) Written by Super User 726
እምነት ክፍል ፮ Written by Super User 627
እምነት ክፍል ፭ Written by Super User 762
መንፈስ ቅዱስ Written by Super User 706
ቅዱስ ዮሴፍ Written by Super User 674
ዕርገት Written by Super User 987
እምነት (ክፍል ፬) Written by Super User 734
እምነት (ክፍል ፫) Written by Super User 709
እምነት (ክፍል ፪) Written by Super User 748
ልደተ-ማርያም Written by Super User 920
በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ በፍቅር የሚሠራ እምነት (እምነት ክፍል ፩) Written by Super User 807
ሰንበት ዘዳግማይ ትንሣኤ Written by Super User 802
ሰንበት ዘትንሣኤ Written by Super User 919
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 755
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 724
ምሥጢረ ክህነት Written by Super User 1533
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 748
ሰሙነ ሕማማት Written by Super User 884
ሰንበት ዘሆሳዕና Written by Super User 726
ሰንበት ዘኒቆዲሞስ Written by Super User 833
ሰንበት ዘገብር ኄር Written by Super User 765
ደብረ ዘይት Written by Super User 1146
ዘመጻጒዕ  የዐቢይ ጾም ፬ኛ ሰንበት Written by Super User 959
ዘምኲራብ የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሰንበት Written by Super User 928
ዘቅድስት (የዐቢይ ጾም ሁለተኛ ሳምንት) Written by Super User 974
  የጌታ ፈተናዎች በምድረ-በዳ Written by Super User 746
የዐቢይ ጾም ፩ኛ ሰንበት ዘወረደ Written by Super User 983
ዐቢይ ጾም ከጌታ ጋር በምደረ-በዳ Written by Super User 691
ዐቢይ ጾም Written by Super User 905
የምትሄድበትን ዕወቅ Written by Super User 663
ክርስትያናዊ እምነት Written by Super User 1147
ካህን የመለኮታዊ ምህረት አገልጋይ ነው Written by Super User 1189
ልደት ሠርክ-አዲስ ነው! Written by Super User 782
የአዲስ ዓመት ተስፋችንና ምኞታችን እንደ ቤተሰብ ምን ላይ ያተኩር? Written by Super User 936
ሰባቱ መንፈሶች (ኢሳ 11፡1-3) Written by Super User 1745
የእምነታችን ጥጉ ሰማይ ነው፤ አምላካችን ከሁሉ ከፍ ያለ ነውና! Written by Super User 3191
ባዶ!? ከባዶ ወደ ማዶ! Written by Super User 2646
የመንጋ ወይም የገደል ማሚቱ ክርስትና!? Written by Super User 7739
ጎሕ ሳይቀድ፤ ገና ጨለማ ሳለ ኢየሱስን ፍለጋ! Written by Super User 7732
መላእክት ምንድን ናችው? Written by Super User 14798
“በአዲስ ዘመን አዲስ ነገር!” ግን እንዴት? Written by Super User 6514
ራሳቸውን ስለሚያሰማሩ እረኞች ቅ. አውጎስጢኖስ ባደረገው ስብከት ላይ የተደረገ አስተንትኖ Written by Super User 3979
ሁለት የተለያዩ ዓይነት ሰዎች ወደ ቤተልሔም ዋሻ ሲገቡ! Written by Super User 7857
ለክርስቶስ ልደት ዝግጅት የሚያግዙ ነጥቦች Written by Super User 3593
መጽሐፍ ቅዱስ በቅዳሴያችን ውስጥ! Written by Super User 4558
ስትጾሙ ራሳችሁን ቅባት ተቀቡ፡ ፊታችሁን ታጠቡ! Written by Super User 4285
ድንቅ ልውውጥ! ራሳችንን ማዳን ስለማንችል እርሱ እንደኛ ሆነልን! Written by Super User 3353
በእቅድ የተፈጠርን ነን! Written by Super User 2727
የምሕረት በር ተከፍቷል Written by Super User 3336
ክርስቶስ ንጉሥ Written by Super User 4052
ደሙን አሟጥጦ ሰጥቶ አድኖናል Written by Super User 2988
የአባ ስብከትና እኛ Written by Super User 2823
በሁለንተናችን እንጡም - ቅ.ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው!! Written by Super User 10271
መንፈስ ቅዱስ - ቸል የተባለ አምላክ? - ስጦታዎቹና ፍሬዎቹ በክርስቲያን ሕይወት Written by Super User 7779
መስቀል፡- ዓለም የማይገባው ቋንቋ! Written by Super User 8716
በሙዚቃ ውስጥ ሰይጣን? Written by Super User 8215
በፍቅር ማመን Written by Super User 7946
ጥሪ፣ የእግዚአብሔር የፍቅር ስጦታ Written by Super User 8796
ለሚያምኑት የዘለዓለም ሕይወት ተረጋግጧል Written by Super User 3054
ቤዛችሁ ሕይወታችሁ፣ ትንሣኤያችሁ እኔ ነኝ Written by Super User 2604
ቀዳም ስዑር - ከጥንታዊ ድርሳን Written by Super User 4297
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 4146
እዝነ ኅሊና Written by Super User 2560
ስንመጻደቅ እንዳንወድቅ Written by Super User 2964
የኃጢአት ምክንያት Written by Super User 2730
መሆን የሚገባን ክርስቲያናዊ ሕይወት Written by Super User 6518
ለአዲሱ ዓመት ጭምብላችን ይውለቅ! Written by Super User 15721
ትእምርተ-መስቀል /ማማተብ/ Written by Super User 5147
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 4373
ወርቃማው ሕግ Written by Super User 3606
ካቶሊካዊ ምልክቶችና ትርጉማቸው Written by Super User 4385
ጰራቅሊጦስ Written by Super User 4422
የመንፈስ ቅዱስ ሀብቶች Written by Super User 3561
በትልቁ እሳት መያያዝ Written by Super User 2352
ትልቅ ጥያቄ ከታላቁ ጠያቂ Written by Super User 2759
እግዚአብሔር ቁጡ አይደለም Written by Super User 2076
ክብሩን በብዛት አፈሰሰ - ቅዱሳን Written by Super User 3706
የፋሲካ ምስጢር Written by Super User 2346
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2578
ከእናንተ ጋር ይህን ፋሲካ ልበላ እጅግ እመኝ ነበር Written by Super User 2650
ፈጣሪ ፍጡሩን አገለገለ Written by Super User 3354
የኢየሱስ ሕማማት Written by Super User 6701
ሆሳዕና Written by Super User 4003
ክርስትናና ትሕትና Written by Super User 5205
ዘፈን ኃጢአት ነውን? Written by Super User 11381
“ቀድሱ ጾመ… ጾምን አክብሩ፤ ጹሙ” ኢዮኤል 1፡14 Written by Super User 3119
የኃጢአት እሳት መለኮታዊውን እሳት አይቋቋመውም Written by Super User 2181
ቃሉን በትሕትናና በፍቅር መቀበል Written by Super User 2756
እግዚአብሔር ፍቅር ነው Written by Super User 6237
በዝምታ ውስጥ ያለ ኃይል Written by Super User 4583
የኢየሱስ ጥምቀት ምሳሌነት Written by Super User 5289
ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም አደረ Written by Super User 4041
የገና በዓል አጀማመር Written by Super User 13152
የእግዚአብሔርን መንገድ አዘጋጁ Written by Super User 3211
የእግዚአብሔር መንግሥት Written by Super User 3856
ስብከተ ገና Written by Super User 3289
የካህን ዘለዓለማዊ ምርጫ Written by Super User 2377
ፋሲካ-ትንሣኤ- ሽግግር… Written by Super User 5990
የሰሙነ ሕማማት ትርጉም Written by Super User 9330
የተተወ አምላክ ይሆን የምናመልከው? Written by Super User 6103
የጾም ታሪካዊ አመጣጥ Written by Super User 3771
ጾም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ Written by Super User 4391
ጾምን ጾምኩ ማለት... Written by Super User 3817
የበደለኝን ይቅር ብዬ እንዳልፈው Written by Super User 4165
የሰው ልጅ ፍጥረት Written by Super User 7220
“ልጄ ሆይ ትኩር ብለህ ሰማይን ተመልከት!” Written by Super User 4009
ምስጋና፣ ተስፋና ተስፋ ቁርጠት Written by Super User 9180
ሁሉ ለበጎ ነው! Written by Super User 4772

አድራሻችን

logo

                 ገዳመ ቅዱስ ዮሴፍ ዘሲታውያን

                    ፖ.ሳ.ቁ. 21902
                 አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
             Phone: +251 (116) 461-435

              Fax +251 (116) 458-988

               contact@ethiocist.org

             https://www.ethiocist.org

 
 

ለድረ ገጻችን የሚሆን ጽሑፍ ካለዎ

1- የኢሜል አድራሻችንን webpageorganizers@gmail.comን ተጠቅመው አሊያም

2- ይህን ሲጫኑ በሚያገኙት CONTACT FORMበሚለው ቅጽ ላይ ጽሑፍዎን ለጥፈው ወይም 

3-facebook አድራሻችን https://www.facebook.com/ethiocist.org በግል መልእከት ይላኩልን

በተጨማሪም የሚያካፍሉት ጠቃሚ የድረገጽ አድራሻ ካለዎ ይላኩልን።   

መልእክት ከር.ሊ.ጳ. ፍራንቼስኮስ

pope"ይቅርታን እና ምሕረትን ማድረግ የሰላማዊ ሕይወት መሠረት ነው"።

“ይቅር ማለት እና ምህረትን ማድረግ የሕይወት ዘይቤያችን ቢሆኑ ኖሮ፥ ስንት ጦርነት፣ ስቃይ እና መከራን እናስቀር ነበር! በግንኙነቶቻችን ሁሉ ይቅርታን የሚያደርግ ፍቅር ያስፈልጋል። ይኸውም በባል እና ሚስት፤ በወላጆች እና በልጆች መካከል እንዲሁም በአካባቢያችን፣ በማኅበረሰባችን እና በፖለቲካውም ማለት ነው። እንዲሁም ይቅርታን ለማድረግ ጥረት የማናደርግ ከሆነ፥ ይቅር አይባልልንም” ማለታቸው ተገልጿል።

ምንጭ - ቫቲካን ራድዮ አማርኛ ዝግጅት